ሰቈቃወ 3:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ቀስቱን ገተረ፤ ለፍላጻዎቹም ዒላማ አደረገኝ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ቀስቱን ገትሮ ለፍላጾች ዒላማ አደረገኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ቀስቱን ገተረ፤ ለፍላጻውም እንደ ዒላማ አደረገኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ። ምዕራፉን ተመልከት |