ሰቈቃወ 3:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 መንገዴን ለወጠ፥ ገነጣጠለኝም፥ ባድማ አደረገኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ከመንገድ ጐትቶ አስወጣኝ፤ ቈራረጠኝም፤ ያለ ረዳትም ተወኝ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ከመንገዴ አውጥቶ ገነጣጠለኝ፤ ብቸኛም አደረገኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ተከተለኝ፤ ጨረሰኝ፤ ባድማም አደረገኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 መንገዴን ለወጠ፥ ገነጣጠለኝም፥ ባድማ አደረገኝ። ምዕራፉን ተመልከት |