Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 9:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ሥምህም ጌታ ነው፤ በክንድህ ኃይላቸውን ስበር፥ በቁጣህ ጥንካሬያቸውን አድቅቅ፤ መቅደስህን ለማርከስ፥ የክቡር ስምህ ማረፊያ የሆነውን ድንኳን ለማሳደፍ፥ የመሠዊያህንም ቀንድ ለመስበር መክረዋልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 አንተ ከሠ​ራ​ዊ​ታ​ቸው ጋር በከ​ሃ​ሊ​ነ​ትህ አጥ​ፋ​ቸው፤ ቤተ መቅ​ደ​ስን ያጐ​ሰ​ቍሉ ዘንድ፥ የስ​ምህ ጌት​ነት ማደ​ሪያ የሆ​ነች ደብ​ተራ ኦሪ​ት​ንም ያሳ​ድፉ ዘንድ መክ​ረ​ዋ​ልና፥ በብ​ረ​ትም የመ​ሠ​ዊ​ያ​ህን ቀን​ዶች አፍ​ር​ሰ​ዋ​ልና በቍ​ጣህ ኀይ​ላ​ቸ​ውን አጥፋ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 9:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች