Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 9:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እነሆ፥ የአሦር ሰዎች ከሠራዊታቸው ጋር በዝተዋልና፥ በፈረሶቻቸውና በጋላቢዎቻቸው ተመክተዋል፥ በእግረኛ ሠራዊታቸው ተኩራርተዋል፥ በጋሻቸውና በጦራቸው፥ በቀስትና በወንጭፋቸው ታምነዋል፤ ጦርነትን ሰባሪ ጌታ መሆንህን አላወቁም፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 “እነሆ፥ የአ​ሦር ሰዎች ከሠ​ራ​ዊ​ታ​ቸው ጋር በዝ​ተ​ዋ​ልና፥ በፈ​ረ​ሶ​ቻ​ቸ​ውም ላይ ከፍ ከፍ ብለ​ዋ​ልና፥ በፈ​ረ​ስም የተ​ቀ​መጡ ሰዎች በኀ​ይ​ላ​ቸው ታም​ነ​ዋ​ልና፥ አር​በ​ኞ​ችም በጽ​ና​ታ​ቸው፥ በቀ​ስ​ታ​ቸ​ውና በጦ​ራ​ቸው፥ በም​ድር ነጎ​ዳ​ቸ​ውም ታም​ነ​ዋ​ልና አንተ አር​በ​ኞ​ችን የም​ታ​ጠፋ አም​ላክ እንደ ሆንህ አላ​ወ​ቁ​ህ​ምና ስም​ህም አሸ​ናፊ እንደ ሆነ አል​ተ​ገ​ነ​ዘ​ቡም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 9:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች