Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 9:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ስለዚህም አለቆቻቸውን ለመገደል አሳልፈህ ሰጠህ፥ አልጋቸውም በአታላይነታቸው ኅፍረት ረከስ፥ በደም ተነከረ፥ ባሮቹን ከጌቶቻቸው ጋር፥ ጌቶችንም በዙፋኖቻቸው ላይ መታህ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ስለ​ዚ​ህም አለ​ቆ​ቻ​ቸ​ውን ለመ​ገ​ደል አሳ​ል​ፈህ ሰጠ​ሃ​ቸው፤ መኝ​ታ​ቸ​ውም በተ​ገ​ደ​ሉት ባሮች ደም ተነ​ከረ፤ ባሮ​ችን ከጌ​ቶ​ቻ​ቸው ጋር፥ ጌቶ​ች​ንም በዙ​ፋ​ኖ​ቻ​ቸው ላይ ገደ​ል​ሃ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 9:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች