Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 9:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 ሕዝቦችህ ሁሉና ነገዶች ሁሉ፥ አምላክ አንተ ብቻ እንደሆንህ፥ ከሁሉም በላይ የኃያልና የብርታት አምላክ፥ ከአንተ በቀር እስራኤልን የሚታደግ ሌላ እንደሌለ እንዲያውቁ አድርግ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 የብ​ር​ታ​ትና የኀ​ይል ሁሉ አም​ላክ አንተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሆንህ፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ወገን ከአ​ንተ በቀር ሌላ የሚ​ያ​ጸ​ና​ቸው እንደ ሌለ ለሕ​ዝ​ቡና ለአ​ሕ​ዛቡ ሁሉ እን​ዲ​ያ​ው​ቁት አድ​ርግ።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 9:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች