Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 9:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ብርታትህ በቍጥር፥ ኃይልህም በጠንካራ ሰዎች ላይ አይደገፍምና፤ ነገር ግን የትሑታን አምላክ፥ የታናናሾች ረዳት፥ የደካሞች ድጋፍ፥ ለተገፉ መጠለያ፥ ተስፋ ለቆረጡ አዳኝ ነህ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ብር​ታ​ትህ በብ​ዙ​ዎች አይ​ደ​ለ​ምና፥ ኀይ​ል​ህም በኀ​ያ​ላን ሰዎች አይ​ደ​ለ​ምና፤ ነገር ግን አንተ የት​ሑ​ታን አም​ላክ ነህ፤ የጥ​ቂ​ቶች ረዳት ነህ፤ የበ​ሽ​ተ​ኞ​ችም ፈዋሽ አንተ ነህ፤ ለጠ​ፉ​ትም ጠባ​ቂ​ያ​ቸው አንተ ነህ፤ ተስፋ የቈ​ረጡ ሰዎ​ች​ንም የም​ታ​ድ​ና​ቸው አንተ ነህ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 9:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች