Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 9:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ዮዲት ግን በግንባርዋ ተደፍታ በራስዋ ላይ አመድ ነሰነሰች፥ የለበሰችውንም ማቅ ገለጠች፤ በኢየሩሳሌም በእግዚአብሔር ቤት የማታ ዕጣን በሚቀርብበት ጊዜ፥ ዮዲት በታላቅ ድምጽ ወደ ጌታ ጮኸች፤ እንዲህም አለች፦

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ዮዲት ግን በግ​ን​ባሯ ተደ​ፍታ በም​ድር ላይ ወደ​ቀች፤ በራ​ሷም ላይ ትቢያ ነሰ​ነ​ሰች፤ የም​ት​ለ​ብ​ሰ​ው​ንም ማቅ አሳ​የች፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ባለው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤተ መቅ​ደስ የሠ​ርክ ዕጣን በሚ​ቀ​ር​ብ​በት ጊዜ ዮዲት በታ​ላቅ ቃል ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጮኸች፤ እን​ዲ​ህም አለች፦

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 9:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች