Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 8:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 መልከ መልካምና መልኳም እጅግ የሚያምር ነበረች፤ ባሏ ምናሴም ወርቅና ብር፥ ወንዶች አገልጋዮችና ሴቶች አገልጋዮች፥ ከብቶችንና እርሻዎችን ትቶላት ነበር፤ በእርሱም ትኖር ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 መልከ መል​ካ​ምና እጅግ ደመ ግቡ ነበ​ረች፤ ባሏ ምና​ሴም ብሩ​ንና ወር​ቁን፥ ሴቶ​ችና ወን​ዶች አሽ​ከ​ሮ​ችን፥ ከብ​ቶ​ቹ​ንም፥ እር​ሻ​ው​ንም ትቶ​ላት ነበር፥ በእ​ነ​ር​ሱም ላይ ትኖር ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 8:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች