ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 8:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 እናንተ ግን የምሠራውን ለማወቅ አትሞክሩ፥ የምሠራውን እስክፈጽም ድረስ አልነግራችሁምና።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 እናንተ ግን የምሠራውን ሥራ አትመርምሩኝ፤ እኔ የምሠራው ሥራ እስኪፈጸም ድረስ አልነግራችሁምና።” ምዕራፉን ተመልከት |