Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 8:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 በዚች ሌሊት እናንተ በበሩ ቁሙ፥ እኔም ከአገልጋዬ ጋር እወጣለሁ፤ ከተማይቱን ለጠላቶቻችን አሳልፈን እንሰጣለን ባላችሁባቸው ቀኖች ጌታ በእጄ እስራኤልን ያድናል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 እና​ንተ ግን በዚች ሌሊት በበሩ ቁሙ፤ እኔም ከብ​ላ​ቴ​ናዬ ጋር እወ​ጣ​ለሁ፤ ሀገ​ራ​ች​ንን አሳ​ል​ፈን ለጠ​ላ​ቶ​ቻ​ችን እን​ሰ​ጣ​ለን በም​ት​ሉ​በት በእ​ነ​ዚ​ያም ወራ​ቶች የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእጄ ይረ​ዳል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 8:33
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች