Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 8:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 ልባቸውን ለመመርመር እንዳደረገው እኛን በእሳት አልፈተነንም፥ ወይም አልተበቀለንም፤ እግዚአብሔር ወደ እርሱ የሚቀርቡትን ሊገሥጻቸው ይቀጣቸዋልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 እነ​ር​ሱ​ንም በፈ​ተ​ና​ቸ​ውና ልቡ​ና​ቸ​ውን በመ​ረ​መረ ጊዜ እኛን የበ​ደ​ለን አይ​ደ​ለም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቀ​ር​ቡ​ትን ሰዎች ይቅር ይላ​ቸው ዘንድ ነው እንጂ፥ ሊያ​ጠ​ፋ​ቸው አይ​ደ​ለ​ምና።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 8:27
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች