Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 8:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 አብርሃም ላይ ያደረገውንና ይስሐቅን እንዴት እንደ ፈተነው፥ በያዕቆብም ላይ በሶርያ መስጴጦምያ የእናቱን ወንድም የላባን በጎች በሚጠብቅበት ጊዜ ምን እንደ ደረሰበት አስታወሱ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን ያደ​ረ​ገ​ውን ሁሉ አብ​ር​ሃ​ምን እንደ ፈተ​ነው፥ ይስ​ሐ​ቅ​ንም እንደ ፈተ​ነው፥ ያዕ​ቆ​ብ​ንም የእ​ና​ቱን ወን​ድም የላ​ባን በጎች ሲጠ​ብቅ በሶ​ርያ መስ​ጴ​ጦ​ምያ እንደ ፈተ​ነው አስቡ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 8:26
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች