Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 8:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 ስለዚህ ወንድሞቼ ሆይ፥ ለወንድሞቻችን ምሳሌ እናሳያቸው፥ ሕይወታቸው በእኛ ተደግፏልና፥ የቤተ መቅደሱና የመሠዊያው ኃላፊነት በእኛ ላይ አርፏልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 “አሁ​ንም ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ለባ​ል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ችን ንገ​ሩ​አ​ቸው፤ እኛን ያዳ​ም​ጣ​ሉና፥ ልቡ​ና​ቸ​ውም ወደ እኛ ተሰ​ቅ​ሏ​ልና፥ መሠ​ዊ​ያ​ዉና ቤተ መቅ​ደ​ሱም በእኛ ጸንቶ ይኖ​ራ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 8:24
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች