ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 8:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ባርነታችን ሞገስን አይሰጠንም፥ ነገር ግን ጌታ አምላካችን ወደ ውርደት ይለውጠዋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 መገዛታችንም ያለ ምስጋና ይሆናልና፥ አምላካችን እግዚአብሔር መዋረዳችንን አላየምና። ምዕራፉን ተመልከት |