ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 8:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ከነገዷና ከወገኗ የሆነው ባሏ ምናሴ፥ በገብስ መከር ጊዜ ሞተ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ባልዋም ከነገድዋና ከሀገርዋ የሆነ ምናሴ ነበር፤ የገብስ አዝመራ በደረሰበት ወራትም ሞተ። ምዕራፉን ተመልከት |