Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 8:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 በቀድሞ ዘመን እንደ ተደረገ በትውልዳችን ወይም በእነዚህ ቀኖች፥ ነገድ ወይም ጐሣ ወይም ሕዝብ ወይም ከተማ፥ ከእኛ መካከል በእጅ የተሠሩ አማልክትን ሊያመልክ የተነሣ የለም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 “በዘ​መ​ና​ችን ወይም ዛሬ በቀ​ድሞ ዘመን እንደ ተደ​ረገ ከእኛ መካ​ከል ወገ​ንም ቢሆን፥ ነገ​ድም ቢሆን፥ ከተ​ማም ቢሆን፥ መን​ደ​ርም ቢሆን በሰው እጅ ለተ​ሠሩ ጣዖ​ታት ለመ​ስ​ገድ የተ​ነሣ የለ​ምና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 8:18
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች