Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 8:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 የሰው ልብ ጥልቀት ማግኘት አትችሉም፥ በአእምሮው የሚያስበውንም መያዝ አትችሉም፥ ይህን ሁሉ የሠራውን እግዚአብሔርን እንዴት ትመረምራላችሁ? ሐሳቡን ማወቅ ወይም ማስተዋል እንዴት ይሆንላችኋል? ወንድሞቼ ሆይ አይሆንም፥ ጌታ አምላካችንን አታስቆጡት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 በሰው ልቡና ያለ ረቂቅ ምሥ​ጢ​ርን የማ​ታ​ውቁ፥ የል​ቡ​ና​ው​ንም አሳብ የማ​ታ​ስ​ተ​ውሉ ይህን ሁሉ ያደ​ረገ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እን​ዴት ትመ​ረ​ም​ራ​ላ​ችሁ? ልቡ​ና​ው​ንስ መር​ም​ራ​ችሁ ታውቁ ዘንድ እን​ዴት ትወ​ዳ​ላ​ችሁ? ምክ​ሩ​ንስ መር​ም​ራ​ችሁ ታገኙ ዘንድ እን​ዴት ትመ​ረ​ም​ራ​ላ​ችሁ? ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ ለእ​ና​ንተ አግ​ባ​ባ​ችሁ አይ​ደ​ለም፤ አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አታ​ሳ​ዝ​ኑት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 8:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች