ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 8:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ሁሉ ቻይ ጌታን እየመረመራችሁት ነው፥ ነገር ግን እስከ ዘለዓለም ምንም አታውቁም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 አሁንም እርሱ እግዚአብሔር ይመረምራል፤ እናንተ ግን እግዚአብሔር ሁልጊዜ የሚያደርገውን አታውቁም። ምዕራፉን ተመልከት |