Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 8:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 እነርሱም ወደ እርሷ መጡ፥ እርሷም እንዲህ አለቻቸው፦ “የቤቱሊያ ነዋሪዎች ገዢዎች ሆይ ስሙኝ! በዚህ ቀን በሕዝቡ ፊት የተናገራችሁት ንግግር ልክ አይደለም፤ በእግዚብአብሔርና በእናንተ መካከልም ይህን መሐላ አቆማችሁ፥ ጌታ ባይረዳችሁ ከተማይቱን ለጠላቶቻችን አሳልፋችሁ እንደምትሰጡ ተናገራችሁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 እነ​ር​ሱም ወደ እር​ስዋ መጡ፤ እር​ስ​ዋም “ዛሬ በሕ​ዝቡ ፊት የተ​ና​ገ​ራ​ች​ሁት በጎ ነገር አይ​ደ​ለ​ምና በቤ​ጤ​ልዋ የሚ​ኖሩ ሰዎች ሹሞች ሆይ! ስሙኝ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ነ​ዚህ በአ​ም​ስቱ ቀኖች ባይ​ረ​ዳ​ችሁ ሀገ​ራ​ች​ሁን ለጠ​ላ​ቶ​ቻ​ችሁ አሳ​ል​ፋ​ችሁ ትሰጡ ዘንድ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርና በእ​ና​ንተ መካ​ከል የተ​ማ​ማ​ላ​ች​ሁ​ትን መሐላ በዚህ አጸ​ና​ችሁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 8:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች