Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 7:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ከቤቱሊያ አጠገብ ባለው ሸለቆ ከምንጩ ዳር ሰፈሩ፤ በስፋት ከዶታን እስከ ቤልባይም በርዝመት ደግሞ ከቤቱሊያ በኤስድራሎን ፊት ለፊት እስከሚገኘው እስከ ሳያሞን ድረስ ተስፋፉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 በቤ​ጤ​ልዋ አጠ​ገብ፥ በአ​ው​ሎን በው​ኃው ምንጭ አጠ​ገብ ሰፈሩ፤ የሰ​ፈ​ራ​ቸ​ውም አቆ​ል​ቋዩ እስከ ዶታ​ይ​ምና ቤጤ​ልዋ ድረስ፥ ወር​ዱም በአ​ሴ​ዴ​ራ​ሎም አን​ጻር ከቤ​ጤ​ልዋ እስከ ቅያ​ሞስ ደረሰ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 7:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች