Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 7:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 የእነርሱ ምርኮኞች መሆን ይሻለናል፥ ባሮቻቸው መሆናችን አይቀርም፥ ሆኖም በሕይወት እንኖራልን፤ ሕፃናቶቻችን በፊታችን ሲሞቱ፥ ሚስቶቻችንና ወጣቶቻችን የመጨረሻዋን ትንፋሽ ሲተነፍሱ አናይም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 ሰው​ነ​ታ​ችን እን​ድ​ት​ድን፥ የል​ጆ​ቻ​ች​ን​ንም ሞት በዐ​ይ​ኖ​ቻ​ችን እን​ዳ​ናይ በውኃ ጥም ከም​ን​ሞት ቢዘ​ር​ፉ​ንና ብን​ገ​ዛ​ላ​ቸው ይሻ​ለ​ና​ልና፥ የሚ​ስ​ቶ​ቻ​ች​ንና የል​ጆ​ቻ​ችን ሰው​ነ​ትም አል​ቃ​ለ​ችና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 7:27
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች