Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 7:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 ሕዝቡ ሁሉ ወጣቶች፥ ሴቶችና ሕፃናት በዑዚያና በከተማይቱ አለቆች አጠገብ ተሰበሰቡ፥ በሽማግሌዎች ሁሉ ፊት በኃይል እንዲህ እያሉ ጮሁ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 ሕዝቡ ሁሉ፥ ጐል​ማ​ሶ​ችና የከ​ተ​ማው አለ​ቆ​ችም፥ ልጆ​ችና ሴቶ​ችም ወደ ዖዝ​ያን ተሰ​በ​ሰቡ፤ ቃላ​ቸ​ው​ንም አሰ​ም​ተው ጮኹ። በአ​ለ​ቆ​ቻ​ቸ​ውም ፊት እን​ዲህ አሉ፦

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 7:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች