Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 7:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ሕፃናቶቻቸው ዛሉ፥ ሴቶችና ወጣቶች በውኃ ጥም አለቁ፥ በከተማይቱ አደባባዮችና በሮቹ ይወድቁ ነበር፥ ምንም ኃይል አልነበራቸውም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ልጆ​ቻ​ቸ​ውና ሚስ​ቶ​ቻ​ቸው፥ ጐል​ማ​ሶ​ቻ​ቸ​ውም ተጨ​ነቁ፤ በውኃ ጥም አለቁ፤ በከ​ተ​ማ​ውም አደ​ባ​ባ​ይና በበሩ ጎዳና ወደቁ፤ ከዚ​ህም በኋላ ምንም ኀይል አል​ነ​በ​ራ​ቸ​ውም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 7:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች