Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 7:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 የአሦር ሠራዊት በሙሉ፥ እግረኞቻቸው፥ ሠረገላዎቻቸውና ፈረሰኞቻቸው ለሠላሳ አራት ቀን ከበቡአቸው፥ የቤቱሊያ ነዋሪዎች በዕቃቸው ያለ ውኃቸው ሁሉ አለቀ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 አሦ​ራ​ው​ያ​ንም ከሠ​ራ​ዊ​ቶ​ቻ​ቸው ሁሉ ጋር አር​በ​ኞ​ቻ​ቸ​ውም በፈ​ረ​ሶ​ችና በሰ​ረ​ገላ የተ​ቀ​መጡ ሰዎ​ችም ከበ​ዋ​ቸው ሠላሳ አራት ቀን ተቀ​መጡ፤ በቤ​ጤ​ልዋ የሚ​ኖሩ ሰዎ​ችም በዕ​ቃ​ቸው ያለ ውኃ​ቸው ሁሉ አለቀ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 7:20
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች