Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 7:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ስለዚህ የአሞን ልጆች ሠራዊትና ከእነርሱም ጋር አምስት ሺህ አሦራውያንም ሄዱ፥ ሸለቆውንም ሰፈሩ፥ የእራኤላውያንን ውኃቸውንና ምንጮችን ያዙ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 የአ​ሞን ልጆች ሠራ​ዊ​ትም ተጓዙ፤ አም​ስት ሺህ የሚ​ሆኑ የአ​ሦር ሠራ​ዊ​ትም ከእ​ነ​ርሱ ጋር ነበሩ፤ በአ​ው​ሎ​ኒም ሰፈሩ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ልጆች ምን​ጮ​ችና ውኃ​ቸ​ውን አስ​ቀ​ድ​መው ያዙ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 7:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች