ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 7:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 አምጸዋልና በሰላምም አልተቀበሉህምና፥ ክፋትን መልሰህ ትከፍላቸዋልህ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ከድተዋልና፥ በሰላምም አልተቀበሉህምና ጽኑ በቀልን ትበቀላቸዋለህ።” ምዕራፉን ተመልከት |