ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 7:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 እነርሱ፥ ሚስቶቻቸውና ልጆቻቸውም በረኃብ ያልቃሉ፥ ሰይፍ ሳይመጣባቸው በሚኖሩባቸው ጎዳናዎች ይወድቃሉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እነርሱ፥ ሚስቶቻቸውና ልጆቻቸውም በረኃብ ይጠፋሉ፤ ሳይዋጓቸውም ባገራቸው ጎዳና ይወድቃሉ። ምዕራፉን ተመልከት |