Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 7:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 አንተ የጦር ሠራዊትህን ይዘህ እዚሁ ሰፈር ቆይ፥ አገልጋዮችህ ከተራራው ሥር የሚመነጨውን የውሃ ምንጭ ይቆጣጠሩ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ነገር ግን አንተ ከሠ​ራ​ዊ​ትህ ጋር በሰ​ፈር ጠብ​ቃ​ቸው፤ አሽ​ከ​ሮ​ች​ህና የሠ​ራ​ዊ​ትህ አር​በ​ኞች ሁሉ ከተ​ራ​ራው በታች የሚ​ፈ​ልቅ የው​ኃ​ቸ​ውን ምን​ጮች ሁሉ አጽ​ን​ተው ይጠ​ብቁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 7:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች