Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 7:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ይህ ሕዝብ፥ እነዚህ የእስራኤል ልጆች በጦራቸው አይተማመኑም ነገር ግን የሚተማመኑት በሚኖሩባቸው ተራሮች ነው፤ ወደ ተራሮቻቸው ጫፍ መውጣት አይቻልምና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 እነ​ዚህ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ወገ​ኖች በሚ​ኖ​ሩ​ባ​ቸው አን​ባ​ዎ​ቻ​ቸ​ውና ኮረ​ብ​ታ​ዎ​ቻ​ቸው ነው እንጂ በጦ​ራ​ቸው የሚ​ተ​ማ​መኑ አይ​ደ​ሉም፤ ለአ​ን​ባ​ዎ​ቻ​ቸው መውጫ የላ​ቸ​ው​ምና፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 7:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች