Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 6:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 አንተም አክዮር አሞናዊ ቅጥረኛ ከዳተኛ ሆነህ ነው ይህን የተናገርኸው፤ ከዛሬ ጀምሮ ከግብጽ የወጣውን ዘር እስክበቀለው ድረስ ፊቴን አታየውም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 “ዛሬ በኀ​ጢ​አ​ትህ ይህን የተ​ና​ገ​ርህ የአ​ሞን ምን​ደኛ አክ​ዮር፥ አንተ ግን ከግ​ብፅ ሀገር የወጡ እስ​ራ​ኤ​ልን ተበ​ቅዬ እስ​ካ​ጠ​ፋ​ቸው ድረስ ከዚህ ቀን ጀምሮ እን​ግ​ዲህ ወዲህ ፊቴን አታ​የ​ውም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 6:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች