Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 6:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 የከተማይቱን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠሩ፥ ወጣቶቻቸውና ሴቶቻቸው ሁሉ ወደ ጉባኤው መጡ፤ አክዮርን በሕዝቡ መካከል አቆሙና ዑዚያ ስለተደረገው ነገር ጠየቀው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 በከ​ተ​ሞ​ቻ​ቸ​ውም ያሉ አለ​ቆ​ችን ሁሉ ጠሩ፤ ሴቶ​ቻ​ቸ​ውና ጐል​ማ​ሶ​ቻ​ቸ​ውም ሁሉ ሮጠው ወደ ሸን​ጓ​ቸው ሄዱ፤ አክ​ዮ​ር​ንም በሁሉ መካ​ከል አቆ​ሙት፤ ኦዝ​ያ​ስም የተ​ደ​ረ​ገ​ውን ሁሉ ጠየ​ቀው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 6:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች