Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 6:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 የከተማዋ ሰዎች ባዩአቸው ጊዜ መሣሪያቸውን ይዘው ከከተማዋ ወጥተው ወደ ተራራው ጫፍ ወጡ፥ ወንጭፍ የያዙ ሰዎች ድንጋይ እየወረወሩ ወደ ላይ እዳይወጡ ከለከሉአቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 የዚ​ያ​ችም ሀገር ሰዎች ባዩ​አ​ቸው ጊዜ መሣ​ሪ​ያ​ቸ​ውን ይዘው ከከ​ተማ ወደ ተራ​ራው ራስ ሄዱ። ወን​ጭፍ የያዙ ሰዎ​ችም ሁሉ መግ​ቢ​ያ​ውን ጠበቁ፤ በላ​ያ​ቸ​ውም መርግ ጣሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 6:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች