Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 4:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ወደ ተራራው የሚወስደውን መተላለፊያ እንዲይዙ ነገራቸው፤ ምክንያቱም ወደ ይሁዳ መግቢያ በዚያ ስለሆነ፥ መተላለፊያውም በጣም ጠባብ ስለሆነና በአንድ ጊዜ ሁለት ሰው ብቻ የሚያስተላልፍ ስለሆነ የሚገቡትን ሰዎች ለመከላከል ቀላል ስለሆነ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 በዚ​ያም በይ​ሁዳ ላይ መግ​ቢያ ስለ​አ​ለና መግ​ቢ​ያ​ውም ለሁ​ለት ሰዎች መተ​ላ​ለ​ፊያ ብቻ ነው እንጂ ጠባብ ስለ ሆነ የሚ​ወ​ጡ​ትን ለመ​ከ​ላ​ከል የአ​ን​ባ​ዎ​ቹን መግ​ቢያ አጽ​ን​ታ​ችሁ ጠብቁ ብሎ ጻፈ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 4:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች