Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 4:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 በዚያን ዘመን ሊቀ ካህን የነበረው ኢዮአቄም በቤቱሊያና በዶታይም ሜዳ አጠገብ በኤስድራሎን ፊት ለፊት በምትገኘው በቤቶሜስታይም ለሚኖሩ ሰዎች ጻፈ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 በዚ​ያም ወራት በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሚ​ኖር የካ​ህ​ናቱ አለቃ ኢዮ​አ​ቄም በዶ​ታ​ይም አጠ​ገብ ባለች ምድረ በዳ፥ በኤ​ስ​ድ​ራ​ሎም አን​ጻር ባለች በቤ​ጦ​ሜ​ስ​ቴ​ምና በቤ​ጤ​ልዋ ለሚ​ኖሩ ሰዎች ጻፈ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 4:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች