ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 4:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 እጅግ እጅግ ፊቱን ፈሩ፤ ስለ ኢየሩሳሌምና ስለ ጌታ አምላካቸው ቤተ መቅደስ ተጨነቁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ከመቅረቡም የተነሣ ስለ ኢየሩሳሌምና ስለ አምላካቸው ስለ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ፈጽመው ፈሩ። ምዕራፉን ተመልከት |