Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 4:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 ሊቀ ካህኑ ኢዮአቄምና በጌታ ፊት የሚቆሙት ካህናት ሁሉና ጌታን የሚያገለግሉ ሁሉ በወገባቸው ማቅ ታጥቀው የሕዝቡን የሚቃጠል መሥዋዕት፥ የዘወትር መሥዋዕት፥ ስእለትና በፈቃድ የሚሰጠውንም ሥጦታ አቀረቡ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት የሚ​ቆሙ ታላቁ ካህን ኢዮ​አ​ቄ​ምና ካህ​ናቱ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ሥራ የሚ​ሠሩ ሰዎች በወ​ገ​ባ​ቸው ማቅ ታጠቁ፤ የዘ​ወ​ት​ሩን መሥ​ዋ​ዕት፥ የስ​እ​ለ​ቱ​ንና ሕዝቡ በፈ​ቃድ የሚ​ያ​ቀ​ር​ቡ​ትን መሥ​ዋ​ዕት አገቡ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 4:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች