Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 4:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 መሠዊያውንም ማቅ አለበሱ፤ ልጆቻቸውና ሚስቶቻቸው እንዳይዘረፉ፤ የወረሱአቸው ከተሞቻቸው እንዳይደመሰሱ፤ የተቀደሰው ቦታ በአረመኔዎች እንዳይረክስና እንዳይዋረድ ወደ እግዚአብሔር አጥብቀው ባንድነት አለቀሱ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ልጆ​ቻ​ቸ​ውን እን​ዳ​ይ​ነ​ጠቁ፥ ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን እን​ዳ​ይ​ማ​ረኩ፥ የር​ስ​ታ​ቸው ከተ​ሞ​ችም እን​ዳ​ይ​ጠፉ፥ መቅ​ደ​ሳ​ቸ​ው​ንም እን​ዳ​ያ​ረ​ክሱ፥ ለአ​ሕ​ዛ​ብም መዘ​በቻ እን​ዳ​ያ​ደ​ር​ጉት ወደ እስ​ራ​ኤል አም​ላክ በአ​ን​ድ​ነት ፈጽ​መው ጮኹ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 4:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች