Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 4:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 በኢየሩሳሌም የሚኖሩ የእስራኤል ሰዎች ሁሉ፥ ሴቶችና ሕፃናትም በቤተ መቅደሱ ፊት ተደፉ፤ በራሶቻቸውም ላይ አመድ ነሰነሱ፥ በጌታ ፊት ማቃቸውን ዘረጉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ወገ​ኖች ሁሉ ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሚ​ኖሩ ልጆ​ቻ​ቸ​ውም በቤተ መቅ​ደስ ደጃፍ ወደቁ፤ በራ​ሳ​ቸ​ውም ትቢያ ነሰ​ነሱ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ማቃ​ቸ​ውን አነ​ጠፉ፤ መሠ​ዊ​ያ​ው​ንም ማቅ አለ​በሱ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 4:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች