Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 4:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 በይሁዳ አገር የሚኖሩ እስራኤላውያን የአሦር ንጉሥ የናቡከደነፆር ዋና የጦር አዛዥ ሆሎፎርኒስ በአሕዛብ ላይ የደረገውን ሁሉ፥ መቅደሳቸውን እንዳፈረሰና እነርሱንም ለጥፋት እንደሰጣቸው በሰሙ ጊዜ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 በይ​ሁዳ የሚ​ኖሩ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች የአ​ሦር ንጉሥ የና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ቢት​ወ​ደድ ሆሎ​ፎ​ር​ኒስ በአ​ሕ​ዛብ ያደ​ረ​ገ​ውን ሁሉ፥ አው​ራ​ጃ​ዎ​ቻ​ቸ​ውን ሁሉ እን​ዳ​ጠፋ፥ እነ​ር​ሱ​ንም እን​ዳ​ጠ​ፋ​ቸው ሰሙ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 4:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች