Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 3:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 እርሱ ግን አገራቸውን ሁሉ አጠፋ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቆረጠ፤ ሕዝቦች ሁሉ ናቡከደነፆርን ብቻ እንዲያመልኩና ቋንቋዎችና ነገዶች ሁሉ አምላክ ብለው እንዲጠሩት፥ የምድሪቱን አማልክት እንዲያጠፋ ታዝዞ ነበርና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 እርሱ ግን አው​ራ​ጃ​ቸ​ውን ሁሉ አጠፋ፤ ጣዖ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ሰበረ፤ አሕ​ዛ​ብም ሁሉ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርን ብቻ እን​ዲ​ያ​መ​ል​ኩት፥ ቋን​ቋ​ዎ​ችና ነገ​ዶች ሁሉ አም​ላክ እን​ዲ​ሉት እርሱ የሰ​ውን ሁሉ ጣዖት ያጠፋ ዘንድ ታዝዞ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 3:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች