Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 2:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 መሬትና ውሃ እንዲያዘጋጁ ንገራቸው፥ በቁጣዬ በእነሱ ላይ እወጣለሁና፤ የምድርም ገጽ ሁሉ በሠራዊቴ እግሮች ይሸፈናሉ፤ እንዲበረበሩም እተዋቸዋለሁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 በእ​ነ​ርሱ ተቈ​ጥቼ እወ​ጣ​ለ​ሁና፥ ምድ​ር​ንም በሠ​ራ​ዊቴ እግር እሸ​ፍ​ና​ታ​ለ​ሁና፥ ገን​ዘ​ባ​ቸ​ው​ንም እዘ​ር​ፋ​ቸ​ዋ​ለሁ፥ እበ​ረ​ብ​ራ​ቸ​ዋ​ለ​ሁ​ምና ውኃ​ው​ንና ሀገ​ሩን ያዘ​ጋ​ጁ​ልኝ ዘንድ ለእ​ነ​ርሱ አዋጅ ትነ​ግ​ራ​ለህ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 2:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች