Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 2:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 በባሕሩ ዳርቻ፥ በሲዶናና በጢሮስ በሚኖሩ ሁሉ፥ በሱርና በኦኪን በሚኖሩ ሁሉና በያምኒያ በሚኖሩ ሁሉ ፍርሃትና መንቀጥቀጥ ወደቀባቸው፤ በአዛጦንና በአስቀሎና የሚኖሩ እጅግ ፈሩት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 ከእ​ነ​ር​ሱም የተ​ነሣ መፍ​ራ​ትና ድን​ጋጤ በባ​ሕሩ ዳርቻ በጢ​ሮ​ስና በሲ​ዶና በሚ​ኖሩ፥ በአ​ቂ​ናና በሴ​ይ​ርም፥ በያ​ም​ኒ​ያም በሚ​ኖሩ ሰዎች ላይ ወደቀ። በአ​ስ​ቀ​ሎ​ናና በአ​ዛ​ጦ​ንም የሚ​ኖሩ ሰዎች ከርሱ መም​ጣት የተ​ነሣ ፈጽ​መው ፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 2:28
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች