ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 2:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 አንታዘዝህም ያሉትን ግን ዓይንህ አትተዋቸው፤ በያዝከው ምድር ሁሉ ለሞትና ለብዝበዛ አሳልፈህ ስጣቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ዐመፀኞችን ታጠፋቸው ዘንድ፤ በሄድህበትም ሁሉ ትዘርፋቸው ዘንድ ዐይንህ አትራራላቸው። ምዕራፉን ተመልከት |