Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 14:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ወደ ሆሎፎርኒስ ድንኳን መጥተው የግሉ ጉዳይ አስፈጻሚ የሆነውን “ጌታችንን ቀስቅስልን፥ ባሮቹ እስከ መጨረሻው ሊጠፉ ፈልገው ከእኛ ጋር ሊዋጉ ወደዚህ መውረድን ደፍረዋል” አሉት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ወደ ሆሎ​ፎ​ር​ኒ​ስም ድን​ኳን መጥ​ተው ለመ​ጋ​ቢው፥ “እነ​ዚህ ባሮች እስከ መጨ​ረ​ሻው ይጠፉ ዘንድ ሊዋ​ጉን ተደ​ፋ​ፍ​ረው ወር​ደ​ዋ​ልና ጌታ​ች​ንን ከእ​ን​ቅ​ልፉ ቀስ​ቅ​ሰው” አሉት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 14:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች