Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 14:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 አኪዮርም የእስራኤል አምላክ ያደረገውን ሁሉ በአየ ጊዜ ፈጽሞ በእግዚአብሔር አመነ። ሸለፈቱን ተገርዞ የእስራኤልን ቤት ተቀላቀለ፥ እስከ ዛሬ ድረስም አለ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 አክ​ዮ​ርም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለእ​ስ​ራ​ኤል ያደ​ረ​ገ​ውን ተአ​ም​ራት በአየ ጊዜ ፈጽሞ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አምኖ ተገ​ዘረ። እስከ ዛሬም ድረስ ከቤተ እስ​ራ​ኤል ጋር አንድ ሆነ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 14:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች