Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 13:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ሕዝቡ ሁሉ እጅግ ተደነቁ፤ ሁሉም ሰግደው እግዚአብሔርን አመለኩ፥ በአንድ ድምጽም እንዲህ አሉ፦ “ዛሬ በዚህች ቀን የሕዝብህን ጠላቶች ያዋረድህ አምላካችን ቡሩክ ነህ።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ሕዝ​ቡም ሁሉ ፈጽ​መው አደ​ነቁ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፈጽ​መው ሰገዱ፤ በአ​ን​ድ​ነ​ትም እን​ዲህ አሉ፥ “ዛሬ በዚች ቀን የወ​ገ​ኖ​ች​ህን ጠላ​ቶች ያጠ​ፋ​ሃ​ቸው አንተ አም​ላ​ካ​ችን ቡሩክ ነህ።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 13:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች