Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 12:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ልብስዋን ለመልበስና የሴቶች ጌጣጌጧን ሁሉ ለማድረግ ተነሣች፤ አገልጋይቷም ቀድማ ገባችና በየቀኑ ስትበላ አንጥፋ የምትቀመጥበትን ባጎስ የሰጣትን ምንጣፏን በሆሎፎርኒስ ፊት በምድር ላይ አነጠፈችላት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ተነ​ሥ​ታም ልብ​ሷን ለበ​ሰች፤ የሴ​ቶ​ች​ንም ጌጥ ሁሉ ፈጽማ አጌ​ጠች፤ ብላ​ቴ​ና​ዋም ከእ​ርሷ ጋራ ሄደች፤ ከባ​ግዋ የተ​ቀ​በ​ለ​ች​ውን፥ በማ​ደ​ሪ​ያዋ ያነ​ጠ​ፈ​ላ​ትን፥ ምሳም ስት​በላ የም​ት​ቀ​መ​ጥ​በ​ትን ምን​ጣ​ፏን በሆ​ሎ​ፎ​ር​ኒስ ፊት በም​ድር ላይ አነ​ጠ​ፈ​ች​ላት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 12:15
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች