Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 12:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 ዮዲትም “ጌታዬን እምቢ እለው ዘንድ እኔ ማን ነኝ? ለዓይኑ ደስ የሚያሰኘውን ሁሉ ፈጥኜ አደርጋለሁ፤ እስከ ዕለተ ሞቴ ድረስ ይህ ለእኔ ደስታ ነው።” አለችው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 ዮዲ​ትም አለ​ችው፥ “ጌታ​ዬን እንቢ እለው ዘንድ እኔ ማን ነኝ? ወገ​ኔስ ማን ነው? የወ​ደ​ድ​ኸ​ውን ሁሉ በፊ​ትህ ፈጥኜ አደ​ር​ጋ​ለሁ፤ እስ​ክ​ሞ​ትም ድረስ ለእኔ ደስታ ይሆ​ን​ል​ኛል፤”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 12:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች