ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 12:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 እንዲህ ያለችውን ሴት ባናነጋግራትና ብንተዋት ለእኛ ውርደት ነው፤ ባንገናኛትም ትስቅብናለች።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 እንዲህ ያለች ሴት አግኝተን ባናነጋግራት ለእኛ ዕፍረታችን ነውና፥ ባንገናኛትም ይስቁብናልና” አለው። ምዕራፉን ተመልከት |